አዲስ አበባ፤ ሰኔ 5/2017(ኢዜአ)፦ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለማሳያነት ያስገነባው 100 ኪሎ ዋት የሚያመነጭ የሶላር ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር) የሶላር ፕሮጀክቱን መርቀው ስራ አስጀምረዋል።
ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት በአገሪቱ ኢነርጂን ለማስፋፋት በተሰሩ ስራዎች በአገሪቱ የሀይል አቅርቦትን በማስፋፋት በርካታ የማህበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።
በሚኒስቴሩ ግቢ ውስጥ የተገነባው የሶላር ኢነርጂ በከተማ ተግባራዊ ማድረግ እንደሚቻል ማሳያ ነው ብለዋል።
ሶላር ኢነርጂው የተቋሙን ሀይል ከመሸፈን በተጨማሪ ወደ ዋና ግሬድ በመግባት ለሌሎች ሀይል መስጠት የሚችል መሆኑን ተናግረዋል።
የተመረቀው የሶላር ኢነርጂ ባለሀብቶች የራሳቸውን ሀይል አመንጭተው እንዲጠቀሙ ምሳሌ የሚሆን ፕሮጀክት መሆኑን አስታውቀዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ ተቋማቸውን ለተገልጋዮች ምቹ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድ...
Feb 28, 2025
ወልቂጤ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ):-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎች ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳ...
Feb 28, 2025
ጋምቤላ ፤የካቲት 17/2017 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ባለፉት ዓመታት ተጀምረው ያልተጠናቀቁ ነባር ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ወደ ስራ ለማስገባት የሚያስችሉ እርም...
Feb 24, 2025