አዲስ አበባ፤ ታኅሳሥ 25/2017 (ኢዜአ) አፍሪካ በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ 2024 የተሻለ ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ ማሳየቷ ተገለፀ።
አሕጉሪቱ የወሰደቻቸው የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ደግሞ ለተገኘው ጥንካሬ በምክንያት ተነስተዋል።
የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ያወጡት ትንበያ እንዳመለከተው አፍሪካ በዓመቱ የ 3 ነጥብ 6 በመቶ ዕድገት ታስመዘግባለች።
እንዲያም ሆኖ የዋጋ ግሽበት እና የብድር ዕዳ መጨመር ዋነኛ የሕጉሪቱ ፈተና ሆነው መቀጠላቸውን የአፍሪካ ቢዝነስ ዘገባ አመልክቷል።
አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...
Feb 28, 2025
ሚዛን አማን፤የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በማህበር ተደራጅተው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ በመ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤የካቲት 4 /2017(ኢዜአ)፦ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በግብርናው ዘርፍ እያከናወነ ያለው በምርምር የተደገፈ ስራ ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ም...
Feb 12, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል መገንባት በክልሉ ለግብርና ስራው መሠረታዊ የሆነ...
Feb 8, 2025