
አዲስ አበባ፤ ታኅሳሥ 25/2017 (ኢዜአ) አፍሪካ በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ 2024 የተሻለ ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ ማሳየቷ ተገለፀ።
አሕጉሪቱ የወሰደቻቸው የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ደግሞ ለተገኘው ጥንካሬ በምክንያት ተነስተዋል።
የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ያወጡት ትንበያ እንዳመለከተው አፍሪካ በዓመቱ የ 3 ነጥብ 6 በመቶ ዕድገት ታስመዘግባለች።
እንዲያም ሆኖ የዋጋ ግሽበት እና የብድር ዕዳ መጨመር ዋነኛ የሕጉሪቱ ፈተና ሆነው መቀጠላቸውን የአፍሪካ ቢዝነስ ዘገባ አመልክቷል።
ሀዋሳ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀዋሳ ከተማን በማልማት የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ማዕከልነቷን ይበልጥ ለማሳደግ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Jun 14, 2026
ጋምቤላ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ ለማልማት ከታቀደው ውስጥ ከ72 በመቶ በላይ የሚሆነው መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ...
Jun 11, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ግንቦት 26/2018 (ኢዜአ)፦ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሰብል ልማት ጎን ለጎን በተከናወነ የንብ ማነብ ስራ ወደ 3 ሚሊዮን ኪሎ ግራም የሚጠጋ የማ...
Jun 4, 2026
ዲላ፤ ግንቦት 16/2018 (ኢዜአ)፡-ከ40 በላይ የንግድ ተቋማትና አጋር አካላት ተሳትፈውበት በዲላ ከተማ የተዘጋጀው "ቡኖ - ማላ" ኤክስፖ ምርቶችን እና የኢ...
May 25, 2026