
አዲስ አበባ፤ የካቲት 18/2017(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ የሩዝ ሰብል የሚለማን የመሬት ሽፋን ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መድረሱን የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ።
ሚኒስትሩ በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት ራስ በቅ ለመሆን በሰጠችው ትኩረት አሁን ላይ በስንዴ ምርት ራሷን ችላለች።
በስንዴ ምርት የተገኘውን ስኬት ደግሞ እስከ 2018 ዓ.ም በሩዝ ምርት ለመድገም በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
በዚህም በሩዝ ሰብል የሚለማ መሬት ሽፋን ከነበረበት ከ200 እስከ 300 ሺህ ሄክታር ወደ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሄክታር በላይ ማሳደግ ተችሏል ብለዋል።
የሩዝ ምርትና ምርታማነት በከፍተኛ መጠን መጨመሩን ጠቅሰው፤ ዘርፉን ይበልጥ ለማሳደግ ከጃፓን መንግስት ጋር በትብብር እየተሰራ ስለመሆኑ አንስተዋል።
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-በሲዳማ ክልል ዘመናዊና ቀልጣፋ አሰራሮችን በመዘርጋት በርካታ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ወደ ክልሉ በመሳብ የዜጎችን ተጠቃ...
Apr 23, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ ለውጡ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የተሰጠው ትኩረት በአስተዳደሩ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪና ወጪ ምርቶችን የማምረ...
Apr 17, 2026
ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...
Mar 26, 2026