
ደብረ ብርሃን፤ የካቲት 30/2017(ኢዜአ)፦ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ1 ሺህ 800 በላይ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው።
ከተመራቂዎች መካከል 527ቱ ሴቶች መሆናቸው ተመላክቷል።
ተመራቂ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ፣ በማታና በክረምት የትምህርት ፕሮግራሞች ያስተማራቸው ሲሆኑ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና በብቃት ያለፉ መሆናቸው ተገልጿል።
በምርቃቱ ስነ ስርዓት ላይ የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ አመራሮችና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል።
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-በሲዳማ ክልል ዘመናዊና ቀልጣፋ አሰራሮችን በመዘርጋት በርካታ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ወደ ክልሉ በመሳብ የዜጎችን ተጠቃ...
Apr 23, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ ለውጡ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የተሰጠው ትኩረት በአስተዳደሩ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪና ወጪ ምርቶችን የማምረ...
Apr 17, 2026
ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...
Mar 26, 2026