
ደብረ ብርሃን፤ የካቲት 30/2017(ኢዜአ)፦ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ1 ሺህ 800 በላይ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው።
ከተመራቂዎች መካከል 527ቱ ሴቶች መሆናቸው ተመላክቷል።
ተመራቂ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ፣ በማታና በክረምት የትምህርት ፕሮግራሞች ያስተማራቸው ሲሆኑ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና በብቃት ያለፉ መሆናቸው ተገልጿል።
በምርቃቱ ስነ ስርዓት ላይ የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ አመራሮችና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል።
ሀዋሳ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀዋሳ ከተማን በማልማት የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ማዕከልነቷን ይበልጥ ለማሳደግ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Jun 14, 2026
ጋምቤላ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ ለማልማት ከታቀደው ውስጥ ከ72 በመቶ በላይ የሚሆነው መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ...
Jun 11, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ግንቦት 26/2018 (ኢዜአ)፦ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሰብል ልማት ጎን ለጎን በተከናወነ የንብ ማነብ ስራ ወደ 3 ሚሊዮን ኪሎ ግራም የሚጠጋ የማ...
Jun 4, 2026
ዲላ፤ ግንቦት 16/2018 (ኢዜአ)፡-ከ40 በላይ የንግድ ተቋማትና አጋር አካላት ተሳትፈውበት በዲላ ከተማ የተዘጋጀው "ቡኖ - ማላ" ኤክስፖ ምርቶችን እና የኢ...
May 25, 2026