
ደብረ ብርሃን፤ የካቲት 30/2017(ኢዜአ)፦ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ1 ሺህ 800 በላይ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው።
ከተመራቂዎች መካከል 527ቱ ሴቶች መሆናቸው ተመላክቷል።
ተመራቂ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲው በመደበኛ፣ በማታና በክረምት የትምህርት ፕሮግራሞች ያስተማራቸው ሲሆኑ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና በብቃት ያለፉ መሆናቸው ተገልጿል።
በምርቃቱ ስነ ስርዓት ላይ የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ አመራሮችና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል።
ሀዋሳ፣ ነሐሴ20/2018 (ኢዜአ)፡-በሀዋሳ ከተማ የተጀመሩ የሐይቅ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በተያዘላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ...
Aug 27, 2026
ሐረሪ ፤ነሐሴ 7/2018 (ኢዜአ)፦በሐረሪ ክልል የኢንቨስትመንት ፍቃድ እና መሬት ወስደው ወደ ግንባታና ማምረት ባልገቡ 12 ባለሀብቶች ላይ የኢንቨስትመንት...
Aug 14, 2026
ደሴ፤ነሐሴ 6/2018(ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ173 ሺህ ለሚበልጡ አርሶ አደሮች የሁለተኛ ደረጃ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር መሰጠ...
Aug 13, 2026
ባሕር ዳር ፤ ሐምሌ 23/2018(ኢዜአ)፦በአማራ ክልል በሁሉም ዘርፎች በተከናወኑ ተግባራት የተሻለ የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር...
Jul 31, 2026