አዲስ አበባ፤መጋቢት 3/2017(ኢዜአ)፦የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ያዘጋጀው 57ኛው አህጉራዊ የኢኮኖሚ ልማት፣የገንዘብና የፕላን ሚኒስተሮች ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው ላይ የገንዘብ ሚኒስትር ደኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው፣በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ምክትል ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ፔድሮ፣፣የመንግስታቱ ድርጅት፣የአፍሪካ ሕብረት፣የአሕጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት የስራ ኃላፊዎችና ተወካዮች እንዲሁም የሀገራት አምባሳደሮች ተገኝተዋል።
በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ መካሄድ የጀመረው ጉባዔ “የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት ትግበራን ማፋጠን፤ አፈጻጸሙን የሚያልቁ ስትራቴጂካዊ እርምጃዎችን መቀየስ” የሚል መሪ ሃሳብ ተሰጥቶታል።
አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...
Feb 28, 2025
ሚዛን አማን፤የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በማህበር ተደራጅተው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ በመ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤የካቲት 4 /2017(ኢዜአ)፦ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በግብርናው ዘርፍ እያከናወነ ያለው በምርምር የተደገፈ ስራ ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ም...
Feb 12, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል መገንባት በክልሉ ለግብርና ስራው መሠረታዊ የሆነ...
Feb 8, 2025