
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 8/2017(ኢዜአ)፡- በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ሎሚ በዶ የተመራ ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜና ቦራ ወረዳዎች የተሰሩና አየተሰሩ ያሉ የልማት ሥራዎች የመስክ ጉብኝት አድርጓል።
በጉብኝቱ ከምክትል አፈ ጉባኤዋ በተጨማሪ የምሥራቅ ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ እና ሌሎች ከዞኑ የተወከሉ የምክር ቤት አባላት መሳተፋቸውን ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተገኘው መረጃ ያመላክታል።

ጉብኝቱ በዞኑ ሉሜ እና ቦራ ወረዳዎች የተሰሩ እና በመሰራት ላይ የሚገኙ የበጋ ስንዴ እና የሙዝ ክላስተር የግብርና ኢንሼቲቮች እና አዲሱን የገጠር ቀበሌዎች አደረጃጀት ጽህፈት ቤቶችን የስራ እንቅስቃሴ ያካተተ ነው።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላቱ ከጉብኝታቸው በኋላ የሕዝብ ውክልና የመስክ ሥራ ግብረ-መልስ መስጠታቸውም ተገልጿል።
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-በሲዳማ ክልል ዘመናዊና ቀልጣፋ አሰራሮችን በመዘርጋት በርካታ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ወደ ክልሉ በመሳብ የዜጎችን ተጠቃ...
Apr 23, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ ለውጡ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የተሰጠው ትኩረት በአስተዳደሩ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪና ወጪ ምርቶችን የማምረ...
Apr 17, 2026
ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...
Mar 26, 2026