
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 8/2017(ኢዜአ)፡- በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ሎሚ በዶ የተመራ ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜና ቦራ ወረዳዎች የተሰሩና አየተሰሩ ያሉ የልማት ሥራዎች የመስክ ጉብኝት አድርጓል።
በጉብኝቱ ከምክትል አፈ ጉባኤዋ በተጨማሪ የምሥራቅ ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ እና ሌሎች ከዞኑ የተወከሉ የምክር ቤት አባላት መሳተፋቸውን ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተገኘው መረጃ ያመላክታል።

ጉብኝቱ በዞኑ ሉሜ እና ቦራ ወረዳዎች የተሰሩ እና በመሰራት ላይ የሚገኙ የበጋ ስንዴ እና የሙዝ ክላስተር የግብርና ኢንሼቲቮች እና አዲሱን የገጠር ቀበሌዎች አደረጃጀት ጽህፈት ቤቶችን የስራ እንቅስቃሴ ያካተተ ነው።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላቱ ከጉብኝታቸው በኋላ የሕዝብ ውክልና የመስክ ሥራ ግብረ-መልስ መስጠታቸውም ተገልጿል።
ሀዋሳ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀዋሳ ከተማን በማልማት የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ማዕከልነቷን ይበልጥ ለማሳደግ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Jun 14, 2026
ጋምቤላ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ ለማልማት ከታቀደው ውስጥ ከ72 በመቶ በላይ የሚሆነው መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ...
Jun 11, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ግንቦት 26/2018 (ኢዜአ)፦ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሰብል ልማት ጎን ለጎን በተከናወነ የንብ ማነብ ስራ ወደ 3 ሚሊዮን ኪሎ ግራም የሚጠጋ የማ...
Jun 4, 2026
ዲላ፤ ግንቦት 16/2018 (ኢዜአ)፡-ከ40 በላይ የንግድ ተቋማትና አጋር አካላት ተሳትፈውበት በዲላ ከተማ የተዘጋጀው "ቡኖ - ማላ" ኤክስፖ ምርቶችን እና የኢ...
May 25, 2026