
ደሴ ፤መጋቢት 29/2017(ኢዜአ)፡-የግብርና ባለሙያዎችን አቅም ለማሳደግ ያለመ ሥልጠና ዛሬ በኮምቦልቻ ይጀመራል።
ስልጠናው የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) እና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በተገኙበት እንደሚጀመር ነው የተገለጸው።
ስልጠናው በየቀበሌው ተመድበው የሚሰሩ የልማት ጣቢያ ባለሙያዎችን አቅም ለማሳደግ የሚያስችል ነው ተብሏል።
ይህም ሀገሪቱ የምግብ ሉአላዊነትን ለማረጋገጥ በምታደርገው ጥረት የላቀ እውቀትና ክህሎት ያለው የግብርና ባለሙያ መፍጠር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ እንደሆነ ተመልክቷል።
በመርሐ ግብሩ ላይ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) እና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ ሌሎችም የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ኮምቦልቻ ከተማ ተገኝተዋል።
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-በሲዳማ ክልል ዘመናዊና ቀልጣፋ አሰራሮችን በመዘርጋት በርካታ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ወደ ክልሉ በመሳብ የዜጎችን ተጠቃ...
Apr 23, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ ለውጡ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የተሰጠው ትኩረት በአስተዳደሩ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪና ወጪ ምርቶችን የማምረ...
Apr 17, 2026
ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...
Mar 26, 2026