አዲስ አበባ፤ሚያዚያ 6/2017(ኢዜአ):- የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኘ (ኢ/ር ) ከቤላሩስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሬዚንኮቭ ጋር ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።
ውይይቱ በማዕድን ዘርፍ በተለይም በማዕድን ፍለጋና ልማት ቴክኖሎጂ እና በሰው ሃብት ልማት በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው።
የቤላሩስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሬዚንኮቭ በማዕድን ዘርፍ የሀገራቸውን ልምድ ለማካፈል ዝግጁ መሆኗን አመልክተዋል።
የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ብሎም የጋራ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በትብብር መስኮች ለመስራት እንደምትሻ መግለጻቸውን የማዕድን ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል።
አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...
Feb 28, 2025
ሚዛን አማን፤የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በማህበር ተደራጅተው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ በመ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤የካቲት 4 /2017(ኢዜአ)፦ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በግብርናው ዘርፍ እያከናወነ ያለው በምርምር የተደገፈ ስራ ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ም...
Feb 12, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል መገንባት በክልሉ ለግብርና ስራው መሠረታዊ የሆነ...
Feb 8, 2025