
አዲስ አበባ፤ሚያዚያ 6/2017(ኢዜአ):- የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኘ (ኢ/ር ) ከቤላሩስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሬዚንኮቭ ጋር ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።
ውይይቱ በማዕድን ዘርፍ በተለይም በማዕድን ፍለጋና ልማት ቴክኖሎጂ እና በሰው ሃብት ልማት በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው።
የቤላሩስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሬዚንኮቭ በማዕድን ዘርፍ የሀገራቸውን ልምድ ለማካፈል ዝግጁ መሆኗን አመልክተዋል።
የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ብሎም የጋራ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በትብብር መስኮች ለመስራት እንደምትሻ መግለጻቸውን የማዕድን ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል።
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-በሲዳማ ክልል ዘመናዊና ቀልጣፋ አሰራሮችን በመዘርጋት በርካታ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ወደ ክልሉ በመሳብ የዜጎችን ተጠቃ...
Apr 23, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ ለውጡ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የተሰጠው ትኩረት በአስተዳደሩ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪና ወጪ ምርቶችን የማምረ...
Apr 17, 2026
ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...
Mar 26, 2026