
አዲስ አበባ፤ሚያዚያ 6/2017(ኢዜአ):- የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኘ (ኢ/ር ) ከቤላሩስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሬዚንኮቭ ጋር ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።
ውይይቱ በማዕድን ዘርፍ በተለይም በማዕድን ፍለጋና ልማት ቴክኖሎጂ እና በሰው ሃብት ልማት በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው።
የቤላሩስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሬዚንኮቭ በማዕድን ዘርፍ የሀገራቸውን ልምድ ለማካፈል ዝግጁ መሆኗን አመልክተዋል።
የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ብሎም የጋራ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በትብብር መስኮች ለመስራት እንደምትሻ መግለጻቸውን የማዕድን ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል።
ሀዋሳ፤ ሰኔ 6/2018(ኢዜአ)፦ ሀዋሳ ከተማን በማልማት የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ማዕከልነቷን ይበልጥ ለማሳደግ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Jun 14, 2026
ጋምቤላ፤ ሰኔ 3/2018(ኢዜአ)፦ በጋምቤላ ክልል በዘንድሮው የመኸር እርሻ ለማልማት ከታቀደው ውስጥ ከ72 በመቶ በላይ የሚሆነው መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ...
Jun 11, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ግንቦት 26/2018 (ኢዜአ)፦ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሰብል ልማት ጎን ለጎን በተከናወነ የንብ ማነብ ስራ ወደ 3 ሚሊዮን ኪሎ ግራም የሚጠጋ የማ...
Jun 4, 2026
ዲላ፤ ግንቦት 16/2018 (ኢዜአ)፡-ከ40 በላይ የንግድ ተቋማትና አጋር አካላት ተሳትፈውበት በዲላ ከተማ የተዘጋጀው "ቡኖ - ማላ" ኤክስፖ ምርቶችን እና የኢ...
May 25, 2026