🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/ 2018 (ኢዜአ):- አዲስ አበባ ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞች ምሳሌ የሚሆን አስደናቂ ዕድገት እያስመዘገበች መሆኗን የአፍሪካ ሕክምና ትምህርት ጉባዔ ተሳታፊዎች ገለጹ።
በአዲስ አበባ ከተማ ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ሕክምና ትምህርት ጉባኤ (MedEdAfrica 2026) ዛሬ ተጠናቋል።
የጉባዔው ተሳታፊዎች በከተማዋ የአድዋ ድል መታሰቢያን ጨምሮ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን የጎበኙ ሲሆን፥ በተመለከቱት ለውጥ በእጅጉ መደነቃቸውን ገልጸዋል።
አዲስ አበባ ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞች ምሳሌ የሚሆን አስደናቂ ዕድገት እያስመዘገበች እንደምትገኝም ተናግረዋል።
በቆይታቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ያደረጉላቸው ደማቅ እንግዳ ተቀባይነት እንዳስገረማቸው አንስተው፤ በሁለተኛ ቤታቸው ኢትዮጵያና በውቧ የአህጉሪቱ መዲና አዲስ አበባ በነበራቸው ቆይታ መደሰታቸውንና መኩራታቸውን ገልጸዋል።
ባሕርዳር፤ ጳግሜ 5/ 2018 (ኢዜአ) ፡-የሀገርን ቀጣይ ተስፋ እና የትውልዱን እጣ ፋንታ የተሻለ ለማድረግ የዛሬው ብርታትና ትጋታችን ወሳኝ ነው ሲሉ የአማራ ...
Sep 11, 2026
ወላይታ ሶዶ፤ ጳጉሜን 4/2018 (ኢዜአ) ፦በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት በቂ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ን...
Sep 10, 2026
ባህር ዳር፤ ጳጉሜን 1/2018 (ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል የግብርናውን ዘርፍ ከአምራች ኢንዱስትሪው ጋር በማስተሳሰር ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ መቻሉን የክልሉ ...
Sep 7, 2026
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 24/2018 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ለአሳ አጥማጆች የተደረገው የግብአት ድጋፍ አበረታች ውጤት እያስገኘ መሆኑን የክልሉ እንስሳትና ዓሳ ሃ...
Aug 31, 2026