🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/ 2018 (ኢዜአ):- አዲስ አበባ ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞች ምሳሌ የሚሆን አስደናቂ ዕድገት እያስመዘገበች መሆኗን የአፍሪካ ሕክምና ትምህርት ጉባዔ ተሳታፊዎች ገለጹ።
በአዲስ አበባ ከተማ ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ሕክምና ትምህርት ጉባኤ (MedEdAfrica 2026) ዛሬ ተጠናቋል።
የጉባዔው ተሳታፊዎች በከተማዋ የአድዋ ድል መታሰቢያን ጨምሮ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን የጎበኙ ሲሆን፥ በተመለከቱት ለውጥ በእጅጉ መደነቃቸውን ገልጸዋል።
አዲስ አበባ ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞች ምሳሌ የሚሆን አስደናቂ ዕድገት እያስመዘገበች እንደምትገኝም ተናግረዋል።
በቆይታቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ያደረጉላቸው ደማቅ እንግዳ ተቀባይነት እንዳስገረማቸው አንስተው፤ በሁለተኛ ቤታቸው ኢትዮጵያና በውቧ የአህጉሪቱ መዲና አዲስ አበባ በነበራቸው ቆይታ መደሰታቸውንና መኩራታቸውን ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 27/2018 (ኢዜአ)፦የሀዋሳ ከተማን የኢንዱስትሪና የአገልግሎት ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስ...
Jul 7, 2026
ኮምቦልቻ፤ ሰኔ 23/2018 (ኢዜአ)፡- የአዋሽ-ኮምቦልቻ- ሃራ ገበያ ባቡር መስመር ፕሮጀክት ጥገናን በጥራትና በፍጥነት በማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ...
Jul 1, 2026
አዲስ አበባ፤ሰኔ 22/2018(ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የ70 ሚሊዮን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ በረጅም ጊዜ የሚከፈል የብድር ስምምነ...
Jun 30, 2026
ባሕር ዳር፤ ሰኔ 19/2018(ኢዜአ)፡- በተቋማት እየተካሄደ የሚገኘውን የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም በላቀ የአመራር ጥበብ በመፈፀም የመልካም አስ...
Jun 27, 2026