የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ልዩ ዘገባ

አዲስ አበባ ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞች ምሳሌ የሚሆን አስደናቂ ዕድገት እያስመዘገበች ነው

Jul 10, 2026

IDOPRESS

🔇Unmute

አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 1/ 2018 (ኢዜአ):- አዲስ አበባ ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞች ምሳሌ የሚሆን አስደናቂ ዕድገት እያስመዘገበች መሆኗን የአፍሪካ ሕክምና ትምህርት ጉባዔ ተሳታፊዎች ገለጹ።

በአዲስ አበባ ከተማ ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ሕክምና ትምህርት ጉባኤ (MedEdAfrica 2026) ዛሬ ተጠናቋል።

የጉባዔው ተሳታፊዎች በከተማዋ የአድዋ ድል መታሰቢያን ጨምሮ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን የጎበኙ ሲሆን፥ በተመለከቱት ለውጥ በእጅጉ መደነቃቸውን ገልጸዋል።

አዲስ አበባ ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞች ምሳሌ የሚሆን አስደናቂ ዕድገት እያስመዘገበች እንደምትገኝም ተናግረዋል።

በቆይታቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ያደረጉላቸው ደማቅ እንግዳ ተቀባይነት እንዳስገረማቸው አንስተው፤ በሁለተኛ ቤታቸው ኢትዮጵያና በውቧ የአህጉሪቱ መዲና አዲስ አበባ በነበራቸው ቆይታ መደሰታቸውንና መኩራታቸውን ገልጸዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

ሀዋሳ ከተማን የኢንዱስትሪና የአገልግሎት ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ ነው 

አዲስ አበባ፤ ሰኔ 27/2018 (ኢዜአ)፦የሀዋሳ ከተማን የኢንዱስትሪና የአገልግሎት ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስ...

Jul 7, 2026

የአዋሽ-ኮምቦልቻ- ሃራ ገበያ ባቡር መስመር ጥገናን በጥራትና በፍጥነት ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ ነው

ኮምቦልቻ፤ ሰኔ 23/2018 (ኢዜአ)፡- የአዋሽ-ኮምቦልቻ- ሃራ ገበያ ባቡር መስመር ፕሮጀክት ጥገናን በጥራትና በፍጥነት በማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ...

Jul 1, 2026

ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የ70 ሚሊዮን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ 

አዲስ አበባ፤ሰኔ 22/2018(ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የ70 ሚሊዮን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ በረጅም ጊዜ የሚከፈል የብድር ስምምነ...

Jun 30, 2026

የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርምን በላቀ የአመራር ጥበብ ለመፈፀም በትኩረት እየተሰራ ነው- አቶ አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር፤ ሰኔ 19/2018(ኢዜአ)፡- በተቋማት እየተካሄደ የሚገኘውን የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም በላቀ የአመራር ጥበብ በመፈፀም የመልካም አስ...

Jun 27, 2026