

የካፒታል ገበያ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ገበያ መሪ ተዋናይ እንድትሆን ያስችላታል፤

ዘርፉ ሁሉንም በንቃት በማሳተፍ ምርትና አገልግሎቶችን በስፋት ማቅረብ ያስችላል፤

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በቴክኖሎጂ የሚታገዝ በመሆኑ ለሥራ እድል ፈጠራ እና ለኢኮኖሚ እድገት ገንቢ ሚና ይጫወታል፤

የባንኮችን ተቀማጭ ገንዘብ ለማሳደግ ወሳኝ ነው፤

የቁጠባ መጠንን ማሳደግና ፕራይቬታይዜሽንን ማጠናከር ለካፒታል ገበያ አስፈላጊ ናቸው፤

የሀገር ውስጥ ኢንቨስተሮች ገበያውን ከደገፉት በሀገር ውስጥ አቅም ኢኮኖሚውን ማጠናከር ያስችላል፤

ጠንካራ የካፒታል ገበያ መኖር በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ ኢኮኖሚ ለመገንባት ይረዳል፤

ትልቅ ትኩረት፤ ገበያውን የሚመራና የሚቆጣጣር ግልጽ የካፒታል ገበያ የህግ ማዕቀፍ ማዘጋጀት ለካፒታል ገበያ ዕድገት ወሳኝ ነው፤

የካፒታል ገበያ ጥቅል የሀገርን ኢኮኖሚ የሚደግፍ እና የዜጎችን ህይወት የሚቀይር ዘርፍ ነው፤

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ የተለያዩ የንግድ አይነቶችን ታሳቢ በማድረግ ሶስት የተለያዩ የገበያ አይነቶችን ማለትም የአክሲዮን ገበያ፣ የዕዳ ሰነድ ገበያ እና የአማራጭ ገበያን የሚያቀርብ ነው።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025