
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለፁ።
ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በአፋር ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ ዱብቲ ላይ እየለማ የሚገኘውን የስንዴ ልማት ጎብኝተዋል።

በዚህ ወቅት በክልሉ የተጀመረውን የስንዴ ልማት ስራዎች ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ እንደሆነ መናገራቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።
የአፋር ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ የስንዴ ዘር በበቂ ሆኔታ እንዲኖር እየሰራ ያለው ስራ አበረታች መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ ጨምረው ገልጸዋል።

አፋርን በስንዴ ልማት ቀዳሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው ባለ ሀብቶችን በማሳተፍ የስንዴ ልማት ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ እየተሰራ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...
Jun 6, 2026
ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...
May 26, 2026
ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...
May 21, 2026
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026