
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለፁ።
ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በአፋር ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ ዱብቲ ላይ እየለማ የሚገኘውን የስንዴ ልማት ጎብኝተዋል።

በዚህ ወቅት በክልሉ የተጀመረውን የስንዴ ልማት ስራዎች ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ እንደሆነ መናገራቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።
የአፋር ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ የስንዴ ዘር በበቂ ሆኔታ እንዲኖር እየሰራ ያለው ስራ አበረታች መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ ጨምረው ገልጸዋል።

አፋርን በስንዴ ልማት ቀዳሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው ባለ ሀብቶችን በማሳተፍ የስንዴ ልማት ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ እየተሰራ መሆኑን አረጋግጠዋል።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025