
አዲስ አበባ፤ ጥር 10/2017(ኢዜአ):- የኢትዮጵያ አየር መንገድ አየር መንገዱን በሥራ አስኪያጅነት እና በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ለመሩ የቀድሞ የኩባንያው መሪዎች የዕውቅና እና ሽልማት ሰጥቷል።
በዚህም ኮሎኔል ስምረት መድሀኔ፣ ካፒቴን ዘለቀ ደምሴ፣ አህመድ ኬሎ(ዶ/ር)፣ አቶ ብስራት ንጋቱ፣ አቶ ግርማ ዋቄ እና አቶ ተወልደ ገብረማርያም አየር መንገዱ ዛሬ ለደረሰበት ስኬት እና ዓለም አቀፍ ዝና ላበረከቱት የማይተካ የመሪነት አስተዋፅጾ ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
ብሔራዊ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ78 ዓመት በላይ በበርካታ ደማቅ ስኬቶች ታጅቦ ዛሬ ላይ ደርሷል።
የአየር መንገዱ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ውስጥ የያዘውን ጉልህ ስፍራ እና ያልተቋረጠ የስኬት ጉዞ በትውልድ ቅብብሎሽ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...
Jun 6, 2026
ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...
May 26, 2026
ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...
May 21, 2026
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026