
አዲስ አበባ፤ ጥር 10/2017(ኢዜአ):- የኢትዮጵያ አየር መንገድ አየር መንገዱን በሥራ አስኪያጅነት እና በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ለመሩ የቀድሞ የኩባንያው መሪዎች የዕውቅና እና ሽልማት ሰጥቷል።
በዚህም ኮሎኔል ስምረት መድሀኔ፣ ካፒቴን ዘለቀ ደምሴ፣ አህመድ ኬሎ(ዶ/ር)፣ አቶ ብስራት ንጋቱ፣ አቶ ግርማ ዋቄ እና አቶ ተወልደ ገብረማርያም አየር መንገዱ ዛሬ ለደረሰበት ስኬት እና ዓለም አቀፍ ዝና ላበረከቱት የማይተካ የመሪነት አስተዋፅጾ ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
ብሔራዊ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ78 ዓመት በላይ በበርካታ ደማቅ ስኬቶች ታጅቦ ዛሬ ላይ ደርሷል።
የአየር መንገዱ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ውስጥ የያዘውን ጉልህ ስፍራ እና ያልተቋረጠ የስኬት ጉዞ በትውልድ ቅብብሎሽ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025