
አዲስ አበባ፤ ጥር 10/2017(ኢዜአ):- የኢትዮጵያ አየር መንገድ አየር መንገዱን በሥራ አስኪያጅነት እና በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ለመሩ የቀድሞ የኩባንያው መሪዎች የዕውቅና እና ሽልማት ሰጥቷል።
በዚህም ኮሎኔል ስምረት መድሀኔ፣ ካፒቴን ዘለቀ ደምሴ፣ አህመድ ኬሎ(ዶ/ር)፣ አቶ ብስራት ንጋቱ፣ አቶ ግርማ ዋቄ እና አቶ ተወልደ ገብረማርያም አየር መንገዱ ዛሬ ለደረሰበት ስኬት እና ዓለም አቀፍ ዝና ላበረከቱት የማይተካ የመሪነት አስተዋፅጾ ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
ብሔራዊ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ78 ዓመት በላይ በበርካታ ደማቅ ስኬቶች ታጅቦ ዛሬ ላይ ደርሷል።
የአየር መንገዱ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ውስጥ የያዘውን ጉልህ ስፍራ እና ያልተቋረጠ የስኬት ጉዞ በትውልድ ቅብብሎሽ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
አዳማ፤ጳጉሜን1/2018(ኢዜአ)-መጪውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ በፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ለመከላከል ትኩረት መሰጠቱን የኦሮ...
Sep 7, 2026
ጅማ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ):- ከዝናብ ጥገኝነት በመላቀቅ ወደ መስኖ ልማትና ሜካናይዜሽን እየተደረገ ያለው ሽግግር፣ በኢትዮጵያ ግብርና ውስጥ አዲስ ምዕራፍ...
Sep 3, 2026
ባህር ዳር፤ ነሐሴ 21/2018(ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል የጥጥ ልማትን በጥራትና በብዛት በማምረት ለጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች በግብአትነት ለማቅረብ ልዩ ትኩረት ...
Aug 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 14/2018 (ኢዜአ) ፦ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር በምርምር፣ በሰው ሃይል ልማት እና በቴክኖሎጂ ሽግግር...
Aug 21, 2026