
አዲስ አበባ፤ ጥር 12/2017(ኢዜአ)፦ በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በቻይና ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል።
ልዑኩ ከቻይና ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ እና ንግድ ባንክ፣ ከቻይና ልማት ባንክ፣ ከቻይና ኮሙዩኒኬሽን ኮንስትራክሽን ኩባንያ እና ከቻይና ኤግዚም ባንክ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል።

በውይይቱ፥ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት የበለጠ ለማጠናከር ምጣኔ ሀብታዊ ትብብርን ለማሳደግ እንደሚሰራ ተገልጿል።
አቶ አህመድ ሽዴ በኢትዮጵያ በመተግበር ላይ ያለውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና እድሎችን በተመለከተ ለቻይና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ገለጻ ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዳማ፤ጳጉሜን1/2018(ኢዜአ)-መጪውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ በፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ለመከላከል ትኩረት መሰጠቱን የኦሮ...
Sep 7, 2026
ጅማ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ):- ከዝናብ ጥገኝነት በመላቀቅ ወደ መስኖ ልማትና ሜካናይዜሽን እየተደረገ ያለው ሽግግር፣ በኢትዮጵያ ግብርና ውስጥ አዲስ ምዕራፍ...
Sep 3, 2026
ባህር ዳር፤ ነሐሴ 21/2018(ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል የጥጥ ልማትን በጥራትና በብዛት በማምረት ለጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች በግብአትነት ለማቅረብ ልዩ ትኩረት ...
Aug 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 14/2018 (ኢዜአ) ፦ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር በምርምር፣ በሰው ሃይል ልማት እና በቴክኖሎጂ ሽግግር...
Aug 21, 2026