
አዲስ አበባ፤ ጥር 12/2017(ኢዜአ)፦ በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በቻይና ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል።
ልዑኩ ከቻይና ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ እና ንግድ ባንክ፣ ከቻይና ልማት ባንክ፣ ከቻይና ኮሙዩኒኬሽን ኮንስትራክሽን ኩባንያ እና ከቻይና ኤግዚም ባንክ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል።

በውይይቱ፥ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት የበለጠ ለማጠናከር ምጣኔ ሀብታዊ ትብብርን ለማሳደግ እንደሚሰራ ተገልጿል።
አቶ አህመድ ሽዴ በኢትዮጵያ በመተግበር ላይ ያለውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና እድሎችን በተመለከተ ለቻይና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ገለጻ ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...
Jun 6, 2026
ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...
May 26, 2026
ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...
May 21, 2026
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026