
አዲስ አበባ፤ ጥር 12/2017(ኢዜአ)፦ በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በቻይና ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል።
ልዑኩ ከቻይና ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ እና ንግድ ባንክ፣ ከቻይና ልማት ባንክ፣ ከቻይና ኮሙዩኒኬሽን ኮንስትራክሽን ኩባንያ እና ከቻይና ኤግዚም ባንክ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል።

በውይይቱ፥ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት የበለጠ ለማጠናከር ምጣኔ ሀብታዊ ትብብርን ለማሳደግ እንደሚሰራ ተገልጿል።
አቶ አህመድ ሽዴ በኢትዮጵያ በመተግበር ላይ ያለውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና እድሎችን በተመለከተ ለቻይና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ገለጻ ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025