አዲስ አበባ፤ ጥር 12/2017(ኢዜአ)፦ በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በቻይና ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል።
ልዑኩ ከቻይና ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ እና ንግድ ባንክ፣ ከቻይና ልማት ባንክ፣ ከቻይና ኮሙዩኒኬሽን ኮንስትራክሽን ኩባንያ እና ከቻይና ኤግዚም ባንክ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል።
በውይይቱ፥ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት የበለጠ ለማጠናከር ምጣኔ ሀብታዊ ትብብርን ለማሳደግ እንደሚሰራ ተገልጿል።
አቶ አህመድ ሽዴ በኢትዮጵያ በመተግበር ላይ ያለውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና እድሎችን በተመለከተ ለቻይና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ገለጻ ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ባለፉት ስድስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉንና የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል አሰራር በመቀየር የግዥ ስርዓቱን ዓ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳን...
Feb 24, 2025
ጋምቤላ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብ...
Feb 24, 2025