የኦሮሚያ የኮሪደር ልማት ሥራ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ከተሞችን ዳግም የማነጽ ተግባር ላይ ኢላማ ያደረገ ፕሮጀክት ነው።
ፕሮጀክቱ ከተሞችን ለሥራና ኑሮ ምቹ ብሎም ሳቢ በማድረግ የከተማ ነዋሪዎችን የኑሮ ደረጃ ያሻሽላል።
የከተሞች ቦታዎችን ለማጽዳት እና የትራፊክ ፍሰትን ለማሻሻል በመንገዶች ዳር እና ዳር ያሉ ያልተፈቀዱ ግንባታዎችን ማስወገድ የፕሮጀክቱ ቁልፍ ገጽታ ነው።
ይኽ ጥረት ለእግረኞችም ሆነ ለተሽከርካሪዎች ደኅንነት እና የተሳለጠ ጉዞ አስተዋፅዖ ያበረክታል።
እንቅፋቶችን ከማስወገድ ባለፈም ፕሮጀክቱ አረንጓዴ ስፍራዎች ማልማትን እና የመኪና ማቆሚያ ግንባታዎችን ያካተተ ነው።
ይኽም የተሻለ ዘላቂነት ላለው በሚገባ ለታቀደ የከተማ ከባቢ ልማት ከፍ ያለ አስተዋጽዖ ይኖረዋል።
ይህም የምስል አቅርቦት በክልሉ ውስጥ የገጠር ኮሪደሮች ልማትንም ያካትታል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ባለፉት ስድስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉንና የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል አሰራር በመቀየር የግዥ ስርዓቱን ዓ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳን...
Feb 24, 2025
ጋምቤላ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብ...
Feb 24, 2025