
የኦሮሚያ የኮሪደር ልማት ሥራ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ከተሞችን ዳግም የማነጽ ተግባር ላይ ኢላማ ያደረገ ፕሮጀክት ነው።
ፕሮጀክቱ ከተሞችን ለሥራና ኑሮ ምቹ ብሎም ሳቢ በማድረግ የከተማ ነዋሪዎችን የኑሮ ደረጃ ያሻሽላል።

የከተሞች ቦታዎችን ለማጽዳት እና የትራፊክ ፍሰትን ለማሻሻል በመንገዶች ዳር እና ዳር ያሉ ያልተፈቀዱ ግንባታዎችን ማስወገድ የፕሮጀክቱ ቁልፍ ገጽታ ነው።
ይኽ ጥረት ለእግረኞችም ሆነ ለተሽከርካሪዎች ደኅንነት እና የተሳለጠ ጉዞ አስተዋፅዖ ያበረክታል።

እንቅፋቶችን ከማስወገድ ባለፈም ፕሮጀክቱ አረንጓዴ ስፍራዎች ማልማትን እና የመኪና ማቆሚያ ግንባታዎችን ያካተተ ነው።
ይኽም የተሻለ ዘላቂነት ላለው በሚገባ ለታቀደ የከተማ ከባቢ ልማት ከፍ ያለ አስተዋጽዖ ይኖረዋል።
ይህም የምስል አቅርቦት በክልሉ ውስጥ የገጠር ኮሪደሮች ልማትንም ያካትታል።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025