
የኦሮሚያ የኮሪደር ልማት ሥራ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ከተሞችን ዳግም የማነጽ ተግባር ላይ ኢላማ ያደረገ ፕሮጀክት ነው።
ፕሮጀክቱ ከተሞችን ለሥራና ኑሮ ምቹ ብሎም ሳቢ በማድረግ የከተማ ነዋሪዎችን የኑሮ ደረጃ ያሻሽላል።

የከተሞች ቦታዎችን ለማጽዳት እና የትራፊክ ፍሰትን ለማሻሻል በመንገዶች ዳር እና ዳር ያሉ ያልተፈቀዱ ግንባታዎችን ማስወገድ የፕሮጀክቱ ቁልፍ ገጽታ ነው።
ይኽ ጥረት ለእግረኞችም ሆነ ለተሽከርካሪዎች ደኅንነት እና የተሳለጠ ጉዞ አስተዋፅዖ ያበረክታል።

እንቅፋቶችን ከማስወገድ ባለፈም ፕሮጀክቱ አረንጓዴ ስፍራዎች ማልማትን እና የመኪና ማቆሚያ ግንባታዎችን ያካተተ ነው።
ይኽም የተሻለ ዘላቂነት ላለው በሚገባ ለታቀደ የከተማ ከባቢ ልማት ከፍ ያለ አስተዋጽዖ ይኖረዋል።
ይህም የምስል አቅርቦት በክልሉ ውስጥ የገጠር ኮሪደሮች ልማትንም ያካትታል።
አዳማ፤ጳጉሜን1/2018(ኢዜአ)-መጪውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ በፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ለመከላከል ትኩረት መሰጠቱን የኦሮ...
Sep 7, 2026
ጅማ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ):- ከዝናብ ጥገኝነት በመላቀቅ ወደ መስኖ ልማትና ሜካናይዜሽን እየተደረገ ያለው ሽግግር፣ በኢትዮጵያ ግብርና ውስጥ አዲስ ምዕራፍ...
Sep 3, 2026
ባህር ዳር፤ ነሐሴ 21/2018(ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል የጥጥ ልማትን በጥራትና በብዛት በማምረት ለጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች በግብአትነት ለማቅረብ ልዩ ትኩረት ...
Aug 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 14/2018 (ኢዜአ) ፦ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር በምርምር፣ በሰው ሃይል ልማት እና በቴክኖሎጂ ሽግግር...
Aug 21, 2026