የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
አንድ ቀበቶ ፣ አንድ መንገድ

<p>በኮሪደር ልማት ተከታታይ የምሰል አቅርቦታችን አምስተኛው የኦሮሚያ ክልል ነው - የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት </p>

Feb 8, 2025

IDOPRESS

የኦሮሚያ የኮሪደር ልማት ሥራ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ከተሞችን ዳግም የማነጽ ተግባር ላይ ኢላማ ያደረገ ፕሮጀክት ነው።

ፕሮጀክቱ ከተሞችን ለሥራና ኑሮ ምቹ ብሎም ሳቢ በማድረግ የከተማ ነዋሪዎችን የኑሮ ደረጃ ያሻሽላል።


የከተሞች ቦታዎችን ለማጽዳት እና የትራፊክ ፍሰትን ለማሻሻል በመንገዶች ዳር እና ዳር ያሉ ያልተፈቀዱ ግንባታዎችን ማስወገድ የፕሮጀክቱ ቁልፍ ገጽታ ነው።

ይኽ ጥረት ለእግረኞችም ሆነ ለተሽከርካሪዎች ደኅንነት እና የተሳለጠ ጉዞ አስተዋፅዖ ያበረክታል።


እንቅፋቶችን ከማስወገድ ባለፈም ፕሮጀክቱ አረንጓዴ ስፍራዎች ማልማትን እና የመኪና ማቆሚያ ግንባታዎችን ያካተተ ነው።

ይኽም የተሻለ ዘላቂነት ላለው በሚገባ ለታቀደ የከተማ ከባቢ ልማት ከፍ ያለ አስተዋጽዖ ይኖረዋል።

ይህም የምስል አቅርቦት በክልሉ ውስጥ የገጠር ኮሪደሮች ልማትንም ያካትታል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ ለመጪው የዘመን መለወጫ በዓል በፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ትኩረት ሰጥቷል

አዳማ፤ጳጉሜን1/2018(ኢዜአ)-መጪውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ በፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ለመከላከል ትኩረት መሰጠቱን የኦሮ...

Sep 7, 2026

የመስኖና የሜካናይዜሽን ሽግግር በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ ከተመዘገቡት ስኬቶች ዋነኞቹ ናቸው-ምሁራን

ጅማ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ):- ከዝናብ ጥገኝነት በመላቀቅ ወደ መስኖ ልማትና ሜካናይዜሽን እየተደረገ ያለው ሽግግር፣ በኢትዮጵያ ግብርና ውስጥ አዲስ ምዕራፍ...

Sep 3, 2026

በአማራ ክልል የጥጥ ምርትን በጥራትና በብዛት በማምረት ለጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች ለማቅረብ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል

ባህር ዳር፤ ነሐሴ 21/2018(ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል የጥጥ ልማትን በጥራትና በብዛት በማምረት ለጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች በግብአትነት ለማቅረብ ልዩ ትኩረት ...

Aug 28, 2026

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በሰው ሃይል ልማትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ በጋራ ይሰራሉ - በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኤቭጌኒ ቴርኪን

አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 14/2018 (ኢዜአ) ፦ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር በምርምር፣ በሰው ሃይል ልማት እና በቴክኖሎጂ ሽግግር...

Aug 21, 2026