አዲስ አበባ፤የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፦የፌዴራል ዋና ኦዲተር የተቋቋመበትን 80ኛ ዓመት በዓል እና የሕንፃ እድሳት ምረቃ በዛሬው ዕለት አከናውኗል።
በዚህ ሁነት ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ሎሚ በዶን ጨምሮ ሚኒስትሮች እና የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ባለፉት 80 ዓመታት 10 ዋና ኦዲተሮች የመሩት ሲሆን፤ ከእነዚህ መካከል አሁን በዋና ኦዲተርነት እያገለገሉ የሚገኙት ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ ብቸኛ ሴት ናቸው።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ባለፉት ስድስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉንና የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል አሰራር በመቀየር የግዥ ስርዓቱን ዓ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳን...
Feb 24, 2025
ጋምቤላ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብ...
Feb 24, 2025