
አዲስ አበባ፤የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፦የፌዴራል ዋና ኦዲተር የተቋቋመበትን 80ኛ ዓመት በዓል እና የሕንፃ እድሳት ምረቃ በዛሬው ዕለት አከናውኗል።
በዚህ ሁነት ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ሎሚ በዶን ጨምሮ ሚኒስትሮች እና የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ባለፉት 80 ዓመታት 10 ዋና ኦዲተሮች የመሩት ሲሆን፤ ከእነዚህ መካከል አሁን በዋና ኦዲተርነት እያገለገሉ የሚገኙት ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ ብቸኛ ሴት ናቸው።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025