
አዲስ አበባ፤የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፦የፌዴራል ዋና ኦዲተር የተቋቋመበትን 80ኛ ዓመት በዓል እና የሕንፃ እድሳት ምረቃ በዛሬው ዕለት አከናውኗል።
በዚህ ሁነት ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ሎሚ በዶን ጨምሮ ሚኒስትሮች እና የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
የፌዴራል ዋና ኦዲተር ባለፉት 80 ዓመታት 10 ዋና ኦዲተሮች የመሩት ሲሆን፤ ከእነዚህ መካከል አሁን በዋና ኦዲተርነት እያገለገሉ የሚገኙት ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ ብቸኛ ሴት ናቸው።
ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...
Jun 6, 2026
ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...
May 26, 2026
ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...
May 21, 2026
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026