
አዲስ አበባ፤ የካቲት 11/2017(ኢዜአ)፡- በሀረሪ ክልል ባለፉት ዓመታት በከተማ እና ገጠር ፍትሀዊ የሆነ የመሰረተ ልማት ተደራሽነት እንዲኖር የማስቻል ስራ መሰራቱ ተገልጿል።
በክልሉ በተለይም ወረዳን ከወረዳ ብሎም ገጠሩን ከከተማ ጋር የሚያገናኙ የአስፓልት እና የጠጠር መንገዶች ተገንብተው ለአገልግሎት ክፍት መደረጋቸውም ተመላክቷል።

ይህም አርሶ አደሩ ምርቱን በቀላሉ ለገበያ ማቅረብ እንዲችል እና የጉልበት የሃብትና የጊዜ ብክነትን ማስቀረት ማስቻሉም ተገልጿል።
የመንገድ ፕሮጀክቶቹ የአካባቢን ገፅታ ከመቀየር ባሻገር የአካባቢውን ኢኮኖሚ እንዲነቃቃም በማሳደግ ረገድ ጉልህ ፋይዳ እያበረከተ ይገኛል።
በዘንድሮው የበጀት አመትም ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ለመንገድ ፕሮጀክት ተመድቦ እየተሰራ እንደሚገኝ ከክልሉ ኮሙኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...
Jun 6, 2026
ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...
May 26, 2026
ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...
May 21, 2026
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026