የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
አንድ ቀበቶ ፣ አንድ መንገድ

<p>በልማታዊ ሴፍቲኔት መርሐ ግብር የተከናወኑ ተግባራት ውጤት እያስገኙ ነው</p>

Feb 24, 2025

IDOPRESS

ድሬዳዋ፣ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ አስተዳደር በልማታዊ ሴፍቲኔት መርሐ ግብር የታቀፉ ዜጎችን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለማሸጋገር እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች ውጤት እያስገኙ መሆኑን የስራና ከህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ ገለጹ።

በሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሰለሞን ሶካ የተመራ የፌደራልና የአስተዳደሩ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ቡድን በድሬዳዋ ዜጎችን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለማሸጋገር እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን የመስክ ግምገማ አድርጓል።

ሚኒስትር ዴኤታው በዚሁ ወቅት ህብረተሰቡን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለማሸጋገር የተለያዩ መርሐ ግብሮችን ገቢራዊ እየተደረጉ ስለመሆኑ ጠቅሰው፤ ልማታዊ ሴፍቲኔትን ለአብነት ጠቅሰዋል።

በድሬዳዋ አስተዳደር በዚሁ መርሐ ግብሩ የታቀፉ የማህበረሰብ ክፍሎች በተደረገላቸው ድጋፍ ወደ ምርታማነት እየተሸጋገሩ መሆኑን ገልጸዋል።

የመስክ ምልከታው በድሬዳዋ አስተዳደር ሲጠናቀቅ በቀጣይ በሐረሪ ክልል እንደሚቀጥል ጠቁመዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

<p>የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው - ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ</p>

አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...

Feb 28, 2025

<p>በዲጂታል አሰራር አማካኝነት የግዥ ስርዓቱን ዓለም አቀፋዊ፣ ግልፅና አሳታፊ ማድረግ ተችሏል</p>

አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ባለፉት ስድስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉንና የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል አሰራር በመቀየር የግዥ ስርዓቱን ዓ...

Feb 28, 2025

<p>ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት ነው - ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ</p>

አዲስ አበባ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳን...

Feb 24, 2025

<p>በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብተዋል</p>

ጋምቤላ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብ...

Feb 24, 2025