ድሬዳዋ፣ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ በድሬዳዋ አስተዳደር በልማታዊ ሴፍቲኔት መርሐ ግብር የታቀፉ ዜጎችን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለማሸጋገር እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች ውጤት እያስገኙ መሆኑን የስራና ከህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ ገለጹ።
በሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሰለሞን ሶካ የተመራ የፌደራልና የአስተዳደሩ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ቡድን በድሬዳዋ ዜጎችን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለማሸጋገር እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን የመስክ ግምገማ አድርጓል።
ሚኒስትር ዴኤታው በዚሁ ወቅት ህብረተሰቡን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለማሸጋገር የተለያዩ መርሐ ግብሮችን ገቢራዊ እየተደረጉ ስለመሆኑ ጠቅሰው፤ ልማታዊ ሴፍቲኔትን ለአብነት ጠቅሰዋል።
በድሬዳዋ አስተዳደር በዚሁ መርሐ ግብሩ የታቀፉ የማህበረሰብ ክፍሎች በተደረገላቸው ድጋፍ ወደ ምርታማነት እየተሸጋገሩ መሆኑን ገልጸዋል።
የመስክ ምልከታው በድሬዳዋ አስተዳደር ሲጠናቀቅ በቀጣይ በሐረሪ ክልል እንደሚቀጥል ጠቁመዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ባለፉት ስድስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉንና የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል አሰራር በመቀየር የግዥ ስርዓቱን ዓ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳን...
Feb 24, 2025
ጋምቤላ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብ...
Feb 24, 2025