
አዲስ አበባ፤ የካቲት 24/2017(ኢዜአ)፦ የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ የኤሌክትሮኒክስ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪን ጎብኝተዋል።
ኢንዱስትሪው በመከላከያ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ስር ከሚገኙ ኢንዱስትሪዎች አንዱ ነው።
በጉብኝቱ የመከላከያ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ኃይለማርያም እና የኮርፖሬሽኑ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
ሚኒስትሯ ኢንዱስትሪው ለመከላከያ ሰራዊቱ ፍላጎት የሚያመርታቸውን የተለያዩ ርቀት ያላቸውን የአጭር የመካከለኛና የረጅም ርቀት ራዲዮኖችን ጎብኝተዋል።
የተለያዩ ርቀት ያላቸውን ራዲዮኖች በራሳችን አቅም ተመርቶ መገጣጠሙ እንደ ሀገር ብሎም እንደ ተቋም ያለውን ከፍተኛ አቅም እንደሚያሳይ መግለጻቸውን ከአገር መከላከያ ሰራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025