
አዲስ አበባ፤ የካቲት 24/2017(ኢዜአ)፦ የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሃመድ የኤሌክትሮኒክስ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪን ጎብኝተዋል።
ኢንዱስትሪው በመከላከያ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ስር ከሚገኙ ኢንዱስትሪዎች አንዱ ነው።
በጉብኝቱ የመከላከያ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ኃይለማርያም እና የኮርፖሬሽኑ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
ሚኒስትሯ ኢንዱስትሪው ለመከላከያ ሰራዊቱ ፍላጎት የሚያመርታቸውን የተለያዩ ርቀት ያላቸውን የአጭር የመካከለኛና የረጅም ርቀት ራዲዮኖችን ጎብኝተዋል።
የተለያዩ ርቀት ያላቸውን ራዲዮኖች በራሳችን አቅም ተመርቶ መገጣጠሙ እንደ ሀገር ብሎም እንደ ተቋም ያለውን ከፍተኛ አቅም እንደሚያሳይ መግለጻቸውን ከአገር መከላከያ ሰራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...
Jun 6, 2026
ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...
May 26, 2026
ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...
May 21, 2026
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026