የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
አንድ ቀበቶ ፣ አንድ መንገድ

ኢንስቲትዩቱ በ2025 ኢትዮጵያን ቴክ ኤክስፖ ላይ ለሚሳተፉ አካላት ፕሮፖዛል እንዲያስገቡ ጥሪ አቀረበ

Mar 10, 2025

IDOPRESS

አዲስ አበባ፤ የካቲት 29/2017(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ኢንስቲትዩት በ2025 ኢትዮጵያን ቴክ ኤክስፖ ላይ ለሚሳተፉ አካላት ፕሮፖዛል እንዲያስገቡ ጥሪ አቅርቧል።

በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ግንቦት ከ16 እስከ 18/2025 በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል በሚካሄደው በኢትዮጵያን ቴክ ኤክስፖ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን እና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ፕሮፖዛላቸውን እንዲያቀርቡ ጋብዟል።

በአርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ዘመን የሳይበር ደህንነት፣ የሳይበር ደህንነት በዘመናዊ ከተሞች፤ በኳንተም ስሌት፣ ፋይንቴክ ዙሪያ ፕሮፖዛላቸውን እንዲያቀርቡ ነው ጥሪ ያቀረበው።

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ኢንስቲትዩት በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ የፕሮፖዛል ማስገቢያ የመጨረሻ ቀን በፈረንጆቹ ሚያዝያ 20 እንዲሁም የውጤት ማሳወቂያ ጊዜ ሚያዝያ 30 ቀን 2025 መሆኑን አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

<p>የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው - ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ</p>

አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...

Feb 28, 2025

<p>በዲጂታል አሰራር አማካኝነት የግዥ ስርዓቱን ዓለም አቀፋዊ፣ ግልፅና አሳታፊ ማድረግ ተችሏል</p>

አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ባለፉት ስድስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉንና የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል አሰራር በመቀየር የግዥ ስርዓቱን ዓ...

Feb 28, 2025

<p>ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት ነው - ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ</p>

አዲስ አበባ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳን...

Feb 24, 2025

<p>በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብተዋል</p>

ጋምቤላ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብ...

Feb 24, 2025