
አዲስ አበባ፤ የካቲት 29/2017(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ኢንስቲትዩት በ2025 ኢትዮጵያን ቴክ ኤክስፖ ላይ ለሚሳተፉ አካላት ፕሮፖዛል እንዲያስገቡ ጥሪ አቅርቧል።
በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ግንቦት ከ16 እስከ 18/2025 በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል በሚካሄደው በኢትዮጵያን ቴክ ኤክስፖ ተመራማሪዎች፣ ምሁራን እና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ፕሮፖዛላቸውን እንዲያቀርቡ ጋብዟል።
በአርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ዘመን የሳይበር ደህንነት፣ የሳይበር ደህንነት በዘመናዊ ከተሞች፤ በኳንተም ስሌት፣ ፋይንቴክ ዙሪያ ፕሮፖዛላቸውን እንዲያቀርቡ ነው ጥሪ ያቀረበው።
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ኢንስቲትዩት በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ የፕሮፖዛል ማስገቢያ የመጨረሻ ቀን በፈረንጆቹ ሚያዝያ 20 እንዲሁም የውጤት ማሳወቂያ ጊዜ ሚያዝያ 30 ቀን 2025 መሆኑን አስታውቋል።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025