አዲስ አበባ፤ መጋቢት 11/2017(ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ በሩሲያ ሞስኮ እየተካሄደ በሚገኘው 31ኛው የዓለም አቀፍ የቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ ኢንዱስትሪ አውደ ርዕይ ላይ የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማስተዋወቅ ላይ ትገኛለች።
ከትናንት በስቲያ በተጀመረው አውደ ርዕይ ላይ ከ909 በላይ ኩባንያዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
በሞስኮ የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በአውደ ርዕዩ ላይ የኢትዮጵያን ቱሪስት መዳረሻዎች እና የቡና ሀብት ለጎብኚዎች በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ።
ኤምባሲው ከሩሲያ ዋና ዋና አስጎብኚ ድርጅቶች ጋር ውይይት አካሂዷል።
ከ16 ሺህ በላይ ጎብኚዎች አውደ ርዕዩን እንደሚጎበኙት ይጠበቃል።
31ኛው የዓለም አቀፍ የቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ ኢንዱስትሪ አውደ ርዕይ ዛሬ እንደሚጠናቀቅ ኢዜአ በሞስኮ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ባለፉት ስድስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉንና የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል አሰራር በመቀየር የግዥ ስርዓቱን ዓ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳን...
Feb 24, 2025
ጋምቤላ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብ...
Feb 24, 2025