
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 18/2017(ኢዜአ)፦የአፍሪካ ህብረት እና አሜሪካ በቀጣናዊ ሰላም እና መረጋጋት ዙሪያ ያላቸውን የጋራ ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታወቁ።
የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐመድ አሊ ዩሱፍ በአፍሪካ ህብረት የአሜሪካ አምባሳደር ስቴፋን ሱሊቫን ጋር ዛሬ ተወያይተዋል።
ውይይቱ የአፍሪካ ህብረት እና የአሜሪካ የቆየ ትብብር ማጠናከር እና አዳዲስ የትብብር መስኮችን መለየት በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ነው።
የኮሚሽኑ ሊቀመንበር የአፍሪካ ህብረት እና አሜሪካ አጋርነት ለሶማሊያ የሰላም እና መረጋጋት ጥረቶች ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ እንዳለው አመልክተዋል።
ለቀጣናዊ ሰላም እና መረጋጋት በቁርጠኝነት መስራታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ መግለጻቸውን ከአፍሪካ ህብረት የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025