አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 1/2017(ኢዜአ)፦የኮሪደር ልማቱ የስራ እድል ከመፍጠር ባለፈ ሰርቶ የመኖር ባህልን ያጠናከረ ነው ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ኮሪደሩ የስራ እድል ከመፍጠር ባለፈም ሰርቶ የመኖር ባህልን እያጠናከረ ይገኛል ሲሉ አስፍረዋል።
በስራው ላይ የሚሳተፉ ዜጎችን ከኮሪደሩ በስተጀርባ ያሉ ንፁህ እጆች በማለት የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ሰርቶ ጥሮ ግሮ ለሚኖር ትልቅ ክብር አለኝ ብለዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ባለፉት ስድስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉንና የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል አሰራር በመቀየር የግዥ ስርዓቱን ዓ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳን...
Feb 24, 2025
ጋምቤላ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብ...
Feb 24, 2025