
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 1/2017(ኢዜአ)፦የኮሪደር ልማቱ የስራ እድል ከመፍጠር ባለፈ ሰርቶ የመኖር ባህልን ያጠናከረ ነው ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ኮሪደሩ የስራ እድል ከመፍጠር ባለፈም ሰርቶ የመኖር ባህልን እያጠናከረ ይገኛል ሲሉ አስፍረዋል።

በስራው ላይ የሚሳተፉ ዜጎችን ከኮሪደሩ በስተጀርባ ያሉ ንፁህ እጆች በማለት የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ሰርቶ ጥሮ ግሮ ለሚኖር ትልቅ ክብር አለኝ ብለዋል።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025