
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 1/2017(ኢዜአ)፦የኮሪደር ልማቱ የስራ እድል ከመፍጠር ባለፈ ሰርቶ የመኖር ባህልን ያጠናከረ ነው ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ኮሪደሩ የስራ እድል ከመፍጠር ባለፈም ሰርቶ የመኖር ባህልን እያጠናከረ ይገኛል ሲሉ አስፍረዋል።

በስራው ላይ የሚሳተፉ ዜጎችን ከኮሪደሩ በስተጀርባ ያሉ ንፁህ እጆች በማለት የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ሰርቶ ጥሮ ግሮ ለሚኖር ትልቅ ክብር አለኝ ብለዋል።
ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...
Jun 6, 2026
ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...
May 26, 2026
ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...
May 21, 2026
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026