
ሆሳዕና፤ ሚያዝያ 6/2017(ኢዜአ):- የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በሆሳዕና ከተማ በግንባታ ላይ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ግንባታ ሂደት ተመለከቱ።
አመራሮቹ ከጎበኙት የልማት ፕሮጀክቶች መካከል በከተማው በመገንባት ላይ የሚገኘውን የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ህንፃ ይገኝበታል፡፡
እንዲሁም በሆሳዕና ከተማ እየተከናወነ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ስራ እንቅስቃሴን ጨምሮ ሌሎች የልማት ስራዎችን ምልከታ አድርገዋል፡፡
ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...
Jun 6, 2026
ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...
May 26, 2026
ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...
May 21, 2026
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026