
ሆሳዕና፤ ሚያዝያ 6/2017(ኢዜአ):- የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በሆሳዕና ከተማ በግንባታ ላይ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ግንባታ ሂደት ተመለከቱ።
አመራሮቹ ከጎበኙት የልማት ፕሮጀክቶች መካከል በከተማው በመገንባት ላይ የሚገኘውን የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ህንፃ ይገኝበታል፡፡
እንዲሁም በሆሳዕና ከተማ እየተከናወነ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ስራ እንቅስቃሴን ጨምሮ ሌሎች የልማት ስራዎችን ምልከታ አድርገዋል፡፡
አዳማ፤ጳጉሜን1/2018(ኢዜአ)-መጪውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ በፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ለመከላከል ትኩረት መሰጠቱን የኦሮ...
Sep 7, 2026
ጅማ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ):- ከዝናብ ጥገኝነት በመላቀቅ ወደ መስኖ ልማትና ሜካናይዜሽን እየተደረገ ያለው ሽግግር፣ በኢትዮጵያ ግብርና ውስጥ አዲስ ምዕራፍ...
Sep 3, 2026
ባህር ዳር፤ ነሐሴ 21/2018(ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል የጥጥ ልማትን በጥራትና በብዛት በማምረት ለጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች በግብአትነት ለማቅረብ ልዩ ትኩረት ...
Aug 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 14/2018 (ኢዜአ) ፦ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር በምርምር፣ በሰው ሃይል ልማት እና በቴክኖሎጂ ሽግግር...
Aug 21, 2026