
ሆሳዕና፤ ሚያዝያ 6/2017(ኢዜአ):- የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በሆሳዕና ከተማ በግንባታ ላይ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ግንባታ ሂደት ተመለከቱ።
አመራሮቹ ከጎበኙት የልማት ፕሮጀክቶች መካከል በከተማው በመገንባት ላይ የሚገኘውን የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ህንፃ ይገኝበታል፡፡
እንዲሁም በሆሳዕና ከተማ እየተከናወነ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ስራ እንቅስቃሴን ጨምሮ ሌሎች የልማት ስራዎችን ምልከታ አድርገዋል፡፡
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025