
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 13/2017(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ናይጄሪያዋ ኢኑጉ አካኑ ኢብያም ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሚያደርገውን በረራ እስከ ሚያዝያ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ማቋረጡን አስታወቋል።
በረራው የተቋረጠው በአውሮፕላን ማረፊያው እየተከናወነ በሚገኘው የጥገና ሥራ ምክንያት መሆኑንም አየር መንገዱ ገልጿል።
በበረራው መቋረጥ ምክንያት ደንበኞቹ ላይ ለሚደርሰው መጉላላት ይቅርታ የጠየቀው አየር መንገዱ፣ ውሳኔው የደንበኞቹን ደህንነት ለመጠበቅ ሲባል የተደረገ መሆኑን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።
ደንበኞች ለሚኖራቸው ማንኛውም ጥያቄ የሚከተሉትን አድራሻዎች መጠቀም እንደሚችሉም ገልጿል።
Ethiopian Airlines Global Customer Interaction Center at +251 116 179 900
Ethiopian Airlines Enugu Office at +2347033745716,+2349033265850
ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...
Jun 6, 2026
ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...
May 26, 2026
ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...
May 21, 2026
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026