🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 15/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ እውን እየሆኑ የሚገኙ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ለምታደርገው ጉዞ ትልቅ መሰረት የሚጥሉ ናቸው ሲሉ የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማ ከሚኒስትሮች ጋር በመሆን በኮይሻ ግድብ ውይይት አካሂደዋል።
የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ በውይይቱ ወቅት፤ በኢትዮጵያ እውን እየሆኑ የሚገኙ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ለምታደርገው ጉዞ ትልቅ መሰረት የሚጥሉ ናቸው ብለዋል።
ፕሮጀክቶቹ ለዜጎች የኩራት ምንጭ የሆኑና የሀገሪቱን አቅም ያሳየንበት ነው ሲሉም ገልጸዋል፡፡
የኮይሻ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጨምሮ ሌሎች የተጠናቀቁና በመገንባት ላይ ያሉ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ልማት በተግባር ተገልጦ እንዲታይና የዜጎችን ኑሮ በማሻሻል ሂደት ውስጥ አመራሩ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ባለፉት ስድስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉንና የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል አሰራር በመቀየር የግዥ ስርዓቱን ዓ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳን...
Feb 24, 2025
ጋምቤላ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብ...
Feb 24, 2025