የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
አንድ ቀበቶ ፣ አንድ መንገድ

እውን እየሆኑ የሚገኙ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ለምታደርገው ጉዞ ትልቅ መሰረት የሚጥሉ ናቸው

Oct 27, 2025

IDOPRESS

🔇Unmute

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 15/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ እውን እየሆኑ የሚገኙ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ለምታደርገው ጉዞ ትልቅ መሰረት የሚጥሉ ናቸው ሲሉ የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ ገለጹ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማ ከሚኒስትሮች ጋር በመሆን በኮይሻ ግድብ ውይይት አካሂደዋል።

የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ በውይይቱ ወቅት፤ በኢትዮጵያ እውን እየሆኑ የሚገኙ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ለምታደርገው ጉዞ ትልቅ መሰረት የሚጥሉ ናቸው ብለዋል።

ፕሮጀክቶቹ ለዜጎች የኩራት ምንጭ የሆኑና የሀገሪቱን አቅም ያሳየንበት ነው ሲሉም ገልጸዋል፡፡

የኮይሻ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጨምሮ ሌሎች የተጠናቀቁና በመገንባት ላይ ያሉ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ልማት በተግባር ተገልጦ እንዲታይና የዜጎችን ኑሮ በማሻሻል ሂደት ውስጥ አመራሩ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

በግብርናው ዘርፍ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥራዎች ይጠናከራሉ

ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...

Jun 6, 2026

የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተከናወነ ነው

ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...

May 26, 2026

ክልሉን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም ይገባል

ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...

May 21, 2026

ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል-ሰልጣኞች

አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...

Apr 29, 2026