🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 15/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ እውን እየሆኑ የሚገኙ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ለምታደርገው ጉዞ ትልቅ መሰረት የሚጥሉ ናቸው ሲሉ የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማ ከሚኒስትሮች ጋር በመሆን በኮይሻ ግድብ ውይይት አካሂደዋል።
የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ በውይይቱ ወቅት፤ በኢትዮጵያ እውን እየሆኑ የሚገኙ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ ራሷን ለመቻል ለምታደርገው ጉዞ ትልቅ መሰረት የሚጥሉ ናቸው ብለዋል።
ፕሮጀክቶቹ ለዜጎች የኩራት ምንጭ የሆኑና የሀገሪቱን አቅም ያሳየንበት ነው ሲሉም ገልጸዋል፡፡
የኮይሻ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጨምሮ ሌሎች የተጠናቀቁና በመገንባት ላይ ያሉ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ልማት በተግባር ተገልጦ እንዲታይና የዜጎችን ኑሮ በማሻሻል ሂደት ውስጥ አመራሩ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025